ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 102-105 ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል አጫውት ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል ዳዊት የይሖዋን ምሕረት ለማስረዳት ዘይቤያዊ አነጋገር ተጠቅሟል። 103:11 በከዋክብት በተሞላው ሰማይና በምድር መካከል ያለውን ርቀት ሙሉ በሙሉ መረዳት እንደማንችለው ሁሉ የይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምን ያህል ታላቅ እንደሆነም መረዳት አንችልም 103:12 የፀሐይ መውጫ ከፀሐይ መግቢያ እንደሚርቅ ሁሉ ይሖዋ ኃጢአታችንን እኛ ልናስበው ከምንችለው በላይ ከእኛ ያርቀዋል 103:13 አንድ አባት ችግር ላይ ለወደቀ ልጁ እንደሚራራ ሁሉ ይሖዋም በሠሩት ኃጢአት ምክንያት ለተደቆሱ ንስሐ የገቡ ሰዎች ምሕረት ያሳያል ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል አማርኛ ይሖዋ አፈር መሆናችንን ያስታውሳል https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/202016288/univ/art/202016288_univ_sqr_xl.jpg