ከየካቲት 12-18
ማቴዎስ 14–15
መዝሙር 93 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ”፦ (10 ደቂቃ)
ማቴ 14:16, 17—ደቀ መዛሙርቱ ከአምስት ዳቦና ከሁለት ዓሣ በቀር ምንም አልነበራቸውም (w13 7/15 15 አን. 2)
ማቴ 14:18, 19—ኢየሱስ በደቀ መዛሙርቱ አማካኝነት እጅግ ብዙ ሕዝብ መግቧል (w13 7/15 15 አን. 3)
ማቴ 14:20, 21—በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ኢየሱስ ከፈጸመው ተአምር ተጠቃሚ ሆነዋል (“ከሴቶችና ከትናንሽ ልጆች” ለጥናት የሚረዳ መረጃ—ማቴ 14:21፣ nwtsty፤ w13 7/15 15 አን. 1)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ማቴ 15:1-20
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
ንግግር፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w15 9/15 16-17 አን. 14-17—ጭብጥ፦ እምነታችሁን ለማጠናከር በኢየሱስ ላይ ትኩረት አድርጉ።
ክርስቲያናዊ ሕይወት
የይሖዋ ወዳጅ ሁን—ጓደኛ ማፍራት፦ (7 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም አስቀድመህ የመረጥካቸውን ጥቂት ልጆች ወደ መድረኩ እንዲወጡ ካደረግክ በኋላ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቃቸው፦ ጓደኞቻችሁ ይሖዋን የሚወዱ መሆን ያለባቸው ለምንድን ነው? እንዲህ ካሉት ጓደኞቻችሁ ምን ልትማሩ ትችላላችሁ?
“አባትህንና እናትህን አክብር”፦ (8 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ወላጆቼን ማነጋገር የምችለው እንዴት ነው? የሚለውን የነጭ ሰሌዳ አኒሜሽን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 22 አን. 17-24 እና “የአምላክ መንግሥት ለአንተ ምን ያህል እውን ነው?” የሚለው የክለሳ ሣጥን
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 139 እና ጸሎት