ከየካቲት 19-25
ማቴዎስ 16–17
መዝሙር 45 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“የምታስቡት የማንን ሐሳብ ነው?”፦ (10 ደቂቃ)
ማቴ 16:21, 22—ጴጥሮስ ስሜቱ በአስተሳሰቡ ላይ ተጽዕኖ እንዲያደርግበት ፈቅዷል (w07 2/15 16 አን. 17)
ማቴ 16:23—ጴጥሮስ ያሰበው የአምላክን ሐሳብ አልነበረም (w15 5/15 13 አን. 16-17)
ማቴ 16:24—ክርስቲያኖች የአምላክ አስተሳሰብ ሕይወታቸውን እንዲመራው መፍቀድ አለባቸው (w06 4/1 23 አን. 9)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ማቴ 16:18—ኢየሱስ የክርስቲያን ጉባኤን የገነባበት ዓለት ማን ነው? (“አንተ ጴጥሮስ ነህ፤ በዚህች ዓለት ላይ፣” “ጉባኤ” ለጥናት የሚረዳ መረጃ—ማቴ 16:18፣ nwtsty)
ማቴ 16:19—ጴጥሮስ ከኢየሱስ የተቀበላቸው ‘የመንግሥተ ሰማያት ቁልፎች’ ምን ያመለክታሉ? (“የመንግሥተ ሰማያትን ቁልፎች” ለጥናት የሚረዳ መረጃ—ማቴ 16:19፣ nwtsty)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ማቴ 16:1-20
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ።
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።
ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር—ጥያቄዎችን ውጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ኢየሱስ ያከናወነውን ሥራ ሥሩ—ማስተማር የሚለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ገጽ 6-7
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 13 እና ጸሎት