የምታስቡት የማንን ሐሳብ ነው?
-
ጴጥሮስ የተናገረው በቅን ልቦና ተነሳስቶ እንደሆነ ምንም ጥርጥር የለውም፤ ሆኖም ኢየሱስ የጴጥሮስን የተሳሳተ አስተሳሰብ ለማስተካከል ወዲያውኑ እርማት ሰጥቶታል
-
ኢየሱስ በዚህ ወቅት ስለ ራሱ ምቾት ማሰቡ ተገቢ እንዳልሆነ ተገንዝቦ ነበር። ሰይጣንም ቢሆን የሚፈልገው ኢየሱስ በዚህ ወሳኝ ወቅት እንዲዘናጋ ነበር
ኢየሱስ በአምላክ አስተሳሰብ መመራት ከፈለግን ማድረግ ያለብንን ሦስት ነገሮች ጠቅሷል። እያንዳንዱ እርምጃ ምን ማድረግን ይጠይቃል?
-
ራስን መካድ
-
የራስን የመከራ እንጨት መሸከም
-
ኢየሱስን ያለማቋረጥ መከተል