ክርስቲያናዊ ሕይወት
ስለ መንግሥቱ የሚገልጹ ምሳሌዎች ለእኛ ምን ትርጉም አላቸው?
ኢየሱስ ቀላል በሆኑ ምሳሌዎች ተጠቅሞ ጥልቀት ያላቸውን መንፈሳዊ ትምህርቶች አስተምሯል። ይሁንና ኢየሱስ ያስተማራቸውን ትምህርቶች ለመረዳት ጥረት የሚያደርጉት ትሑቶች ብቻ ናቸው። (ማቴ 13:10-15) ስለ መንግሥቱ የሚገልጸውን እያንዳንዱን ምሳሌ በተመለከተ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክሩ፦ ከዚህ ምሳሌ ምን ጥቅም ማግኘት እችላለሁ? በሕይወቴ ላይ ምን ተጽዕኖ ሊያሳድር ይገባል?
መንግሥተ ሰማያት ከሚከተሉት ነገሮች ጋር ይመሳሰላል፦
-
“አንዲት የሰናፍጭ ዘር”—ማቴ 13:31, 32፤ w14 12/15 8 አን. 9
-
“እርሾ”—ማቴ 13:33፤ w14 12/15 9-10 አን. 14-15
-
“ውድ ሀብት” እና “ተጓዥ ነጋዴ”—ማቴ 13:44-46፤ w14 12/15 10 አን. 18