ከየካቲት 11-17
ሮም 4-6
መዝሙር 20 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“አምላክ . . . ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር አሳይቷል”፦ (10 ደቂቃ)
ሮም 5:8, 12—ይሖዋ “ገና ኃጢአተኞች ሳለን” ወዶናል (w11 6/15 12 አን. 5)
ሮም 5:13, 14—ኃጢአትና ሞት በሁሉ ላይ ነግሠዋል (w11 6/15 12 አን. 6)
ሮም 5:18, 21—ይሖዋ፣ የሰው ልጆች ሕይወት እንዲያገኙ ሲል ልጁን ልኮታል (w11 6/15 13 አን. 9-10)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ሮም 6:3-5—‘ክርስቶስ ኢየሱስ ውስጥ መጠመቅ’ እና ‘እሱ ሞት ውስጥ መጠመቅ’ የሚሉት አገላለጾች ምን ትርጉም አላቸው? (w08 6/15 29 አን. 7)
ሮም 6:7—ትንሣኤ የሚያገኙ ሰዎች ከመሞታቸው በፊት በሠሩት ኃጢአት የማይፈረድባቸው ለምንድን ነው? (w14 6/1 11 አን. 1)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም። (th ጥናት 4)
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ። (th ጥናት 6)
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በማስተማሪያ መሣሪያዎቻችን ውስጥ ከሚገኙት ጽሑፎች አንዱን አስተዋውቅ። (th ጥናት 9)