በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሮም 4-6

“አምላክ . . . ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር አሳይቷል”

“አምላክ . . . ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር አሳይቷል”

5:8, 18, 21

ቤዛው ከይሖዋ ስጦታዎች አንዱ ነው፤ ይህ ዝግጅት የይሖዋን ስም ከነቀፋ ነፃ በማድረግ እንዲሁም የሉዓላዊነቱን ትክክለኛነት በማረጋገጥ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል። ከዚህም በተጨማሪ ቤዛው በአሁኑ ጊዜ በይሖዋ ፊት የጽድቅ አቋም እንዲኖረን ያደርጋል፤ ታዛዥ የሆኑ የሰው ልጆች ሁሉ አስደሳች የወደፊት ሕይወት የማግኘት ተስፋ እንዲኖራቸውም አስችሏል።

ስጦታ ለሆነው የቤዛው ዝግጅት አመስጋኝነታችንን መግለጽ የምንችለው እንዴት ነው?

  • ራሳችንን ወስነን መጠመቃችን በቤዛው ላይ እምነት እንዳለንና የይሖዋ ንብረት መሆን እንደምንፈልግ ያሳያል

  • የአምላክን መንግሥት ምሥራች መስበካችን እንደ ይሖዋ ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ፍቅር እንዳለን ያሳያል።—ማቴ 22:39፤ ዮሐ 3:16

ይሖዋ ቤዛውን ስጦታ አድርጎ ስለሰጠን አመስጋኝ መሆኔን ማሳየት የምችልባቸው ሌሎች መንገዶች የትኞቹ ናቸው?