በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከየካቲት 25–መጋቢት 3

ሮም 9-11

ከየካቲት 25–መጋቢት 3
  • መዝሙር 25 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • የወይራ ዛፉ ምሳሌ”፦ (10 ደቂቃ)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ሮም 9:21-23—በታላቁ ሸክላ ሠሪ በይሖዋ ለመቀረጽ ፈቃደኞች መሆን ያለብን ለምንድን ነው? (w13 6/15 25 አን. 5)

    • ሮም 10:2—አምልኳችን በትክክለኛ እውቀት ላይ የተመሠረተ መሆን ያለበት ለምንድን ነው? (it-1-E 1260 አን. 2)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሮም 10:1-15 (th ጥናት 10)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

ክርስቲያናዊ ሕይወት