ከየካቲት 4-10
ሮም 1-3
መዝሙር 88 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ሕሊናችሁን ሁልጊዜ አሠልጥኑ”፦ (10 ደቂቃ)
[የሮም መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
ሮም 2:14, 15—ሁሉም ሰው ሕሊና አለው (lvs ገጽ 18 አን. 6)
ሮም 2:15—ሕሊናችን አስተማማኝ መሪ እንዲሆንልን ልናሠለጥነው ይገባል (lvs ገጽ 19-20 አን. 8-9)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ሮም 3:4—“የአምላክ እውነተኝነት የተረጋገጠ” እንዲሆን ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? (w08 6/15 30 አን. 5)
ሮም 3:24, 25—“ክርስቶስ ኢየሱስ የከፈለው ቤዛ . . . በቀደሙት ዘመናት የተፈጸሙትን ኃጢአቶች” ይቅር ለማለት የሚያስችለው እንዴት ነው? (w08 6/15 29 አን. 6)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። በጭውውት መልክ መናገር የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 2ን ተወያዩበት።
ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w06 6/1 12-13—ጭብጥ፦ ስለ ራስህም ሆነ ስለ ሌሎች ድክመት ከእውነታው ያልራቀ አመለካከት ይኑርህ። (th ጥናት 7)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“የአምላክን የማይታዩ ባሕርያት ታስተውላለህ?”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። አስደናቂ የፍጥረት ሥራዎች የአምላክን ክብር ይገልጣሉ—ብርሃን እና ቀለም የሚለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 44
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 59 እና ጸሎት