ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ከእነሱ ጋር በጋብቻ አትዛመድ”
ይሖዋ፣ እሱን ከሚያመልኩ ሰዎች ጋር ብቻ እንዲጋቡ እስራኤላውያንን አዟቸዋል (ዘዳ 7:3፤ w12 7/1 29 አን. 2)
ይሖዋ፣ አገልጋዮቹን ለሐዘን ከሚዳርግና ስሜታቸውን ከሚጎዳ ነገር ሊጠብቃቸው ይፈልጋል (ዘዳ 7:4፤ w15 3/15 30-31)
ይሖዋ ለትዳር ያለው አመለካከት አልተለወጠም (1ቆሮ 7:39፤ 2ቆሮ 6:14፤ w15 8/15 26 አን. 12)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘“በጌታ ብቻ” ስለ ማግባት የተሰጠው ትእዛዝ የሚጠቅመኝ እንዴት ነው?’