ክርስቲያናዊ ሕይወት
የአልኮል መጠጦችን በተመለከተ ጥበብ የሚንጸባረቅበት ውሳኔ አድርጉ
ሁሉም ክርስቲያኖች ከአልኮል መጠጦች ጋር በተያያዘ ራሳቸውን መግዛት ይኖርባቸዋል። (ምሳሌ 23:20, 29-35፤ 1ቆሮ 6:9, 10) አንድ ክርስቲያን መጠጣት ከወሰነ ከልኩ እንዳያልፍ መጠንቀቅ ይኖርበታል። የአልኮል መጠጥ ሱሰኛ እንዳይሆንና ሌሎችን እንዳያሰናክል መጠንቀቅም አለበት። (1ቆሮ 10:23, 24፤ 1ጢሞ 5:23) ደግሞም ማንንም በተለይ ወጣቶችን እንዲጠጡ መገፋፋት ተገቢ አይደለም።
መጠጣት የሚያስከትለውን መዘዝ አስብ የሚለውን የነጭ ሰሌዳ አኒሜሽን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦