ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
የይሖዋ ሕጎች ጥበብ የሚንጸባረቅባቸውና ፍትሐዊ ናቸው
የአምላክን ሕጎች ስንታዘዝ ጥበብና ማስተዋል እንዳለን እናሳያለን (ዘዳ 4:6፤ it-2 1140 አን. 5)
ብዙዎች ምግባራችንን በማየት የአምላክን ሕጎች መታዘዝ የጥበብ እርምጃ እንደሆነ ይገነዘባሉ (ዘዳ 4:6፤ w99 11/1 20 አን. 6-7)
የይሖዋ ሕዝቦች የሚመሩት ሕይወት ሌሎች ሰዎች ከሚመሩት ሕይወት እጅግ የላቀ ነው (ዘዳ 4:7, 8፤ w07 8/1 29 አን. 13)
የይሖዋ አገልጋዮች ሕይወታቸውን በአምላክ ሕጎችና መሠረታዊ ሥርዓቶች ስለሚመሩ መልካም ምግባር ያሳያሉ፤ ብዙ ሰዎች ይህን ማየታቸው ወደ አምላክ ድርጅት እንዲሳቡ አድርጓቸዋል።
ጥበብ የሚንጸባረቅባቸውን የይሖዋ መመሪያዎች በመከተልህ ምን በረከቶች አግኝተሃል?