ከግንቦት 17-23
ዘኁልቁ 32–33
መዝሙር 142 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“የምድሪቱን ነዋሪዎች በሙሉ ከፊታችሁ አባሯቸው”፦ (10 ደቂቃ)
መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)
ዘኁ 33:54—የእስራኤል ነገዶች ርስት የተከፋፈሉት እንዴት ነው? (it-1 359 አን. 2)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) ዘኁ 32:28-42 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
“በአገልግሎት የምታገኙትን ደስታ አሳድጉ—ቁልፍ ነጥቦችን በምሳሌ ማስረዳት”፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ደቀ መዛሙርት የማድረጉ ሥራ የሚያስገኘውን ደስታ አጣጥሙ—ክህሎታችሁን አሻሽሉ—ቁልፍ ነጥቦችን በምሳሌ ማስረዳት የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።
ንግግር፦ (5 ደቂቃ) w09 10/1 30 ሣጥን—ጭብጥ፦ ይሖዋ በጥንቷ እስራኤል የተካሄዱትን ጦርነቶች የባረከው ለምንድን ነው? (th ጥናት 13)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ፦ (15 ደቂቃ)
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) rr ምዕ. 8 አን. 23-27፣ ሣጥን 8ለ
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 107 እና ጸሎት