ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ቀስት” ከተባለው ሙሾ ምን እንማራለን?
[የ2 ሳሙኤል መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]
ሥልጣን ላላቸው አክብሮት አሳዩ (2ሳሙ 1:17, 18, 23, 24፤ w00 6/15 13 አን. 9)
ለወዳጆቻችሁ ታማኝነት አሳዩ (2ሳሙ 1:25, 26፤ w12 4/15 10 አን. 8)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ለጉባኤ ሽማግሌዎች አክብሮት ማሳየት የምችለው እንዴት ነው? ለእምነት አጋሮቼ ታማኝነት ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?’