ከግንቦት 30–ሰኔ 5
2 ሳሙኤል 7–8
መዝሙር 22 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ይሖዋ ከዳዊት ጋር ቃል ኪዳን አደረገ”፦ (10 ደቂቃ)
መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)
2ሳሙ 8:2—ዳዊት ሞዓባውያንን ድል ማድረጉ የትኛው ትንቢት እንዲፈጸም አድርጓል? (it-2 206 አን. 2)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) 2ሳሙ 7:1-17 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም፤ እንዲሁም አንድ ወቅታዊ ጉዳይ አንሳ። የምታነጋግረው ሰው ያነሳውን ርዕሰ ጉዳይ የሚዳስስ መጽሔት አበርክት። (th ጥናት 13)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ጀምር፤ እንዲሁም አንድ ወቅታዊ ጉዳይ አንሳ። ነፃ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ስለምንሰጥበት ዝግጅት አብራራ፤ ከዚያም የjw.org የአድራሻ ካርድ ስጥ። (th ጥናት 18)
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (5 ደቂቃ) lff ምዕራፍ 04 ማጠቃለያ፣ ክለሳ እና ግብ (th ጥናት 8)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ፦ (10 ደቂቃ)
“በአገልግሎታችሁ ላይ ወቅታዊ ጉዳዮችን ተጠቀሙ”፦ (5 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) lff ምዕራፍ 06
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)
የ2022 የክልል ስብሰባ አዲስ መዝሙር እና ጸሎት