ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ከአምላክ ቃል የተሟላ ጥቅም እያገኛችሁ ነው?
ኢዮስያስ የአምላክን ቃል በጥሞና አዳምጧል (2ዜና 34:18, 19፤ የሽፋኑን ሥዕል ተመልከት)
የሰማው ነገር ያለውን ትርጉም ለመረዳት ከፍተኛ ጥረት አድርጓል (2ዜና 34:21፤ it-1 1157 አን. 4)
ባገኘው እውቀት ላይ ተመሥርቶ እርምጃ ወስዷል (2ዜና 34:33፤ w09 6/15 10 አን. 20)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስለ ይሖዋ በተማርኩት ነገር ላይ ተመሥርቼ አፋጣኝ እርምጃ እወስዳለሁ?’