ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ለሌሎች የይሖዋ ዓይነት አመለካከት ይኑራችሁ
ንጉሥ ኢዮሳፍጥ ከንጉሥ አክዓብ ጋር ወዳጅነት በመመሥረት ጥበብ የጎደለው ውሳኔ አደረገ (2ዜና 18:1-3፤ w17.03 24 አን. 7)
ይሖዋ ኢዩን በመላክ ኢዮሳፍጥን ገሠጸው (2ዜና 19:1, 2)
ይሖዋ፣ ኢዮሳፍጥ ያደረጋቸውን መልካም ነገሮች አልረሳም (2ዜና 19:3፤ w15 8/15 11-12 አን. 8-9)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ወንድሞቼና እህቶቼ ካላቸው ድክመት አሻግሬ በመመልከት እንደ ይሖዋ በመልካም ባሕርያቸው ላይ ትኩረት አደርጋለሁ?’