ከግንቦት 22-28
2 ዜና መዋዕል 25-27
መዝሙር 80 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ይሖዋ ከዚህ እጅግ የሚበልጥ ሊሰጥህ ይችላል”፦ (10 ደቂቃ)
መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)
2ዜና 26:4, 5—የዖዝያ ምሳሌ በመንፈሳዊ የሚረዳን ጥሩ አማካሪ መኖሩ ያለውን ጥቅም የሚያሳየው እንዴት ነው? (w07 12/15 10 አን. 1-2)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) 2ዜና 25:1-13 (th ጥናት 12)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ) የውይይት ናሙናውን ርዕሰ ጉዳይ ተጠቀም። የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ስለምንሰጥበት ዝግጅት አብራራ፤ እንዲሁም የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት የአድራሻ ካርድ ስጥ። (th ጥናት 2)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ) የውይይት ናሙናውን ርዕሰ ጉዳይ ተጠቀም። ለግለሰቡ ስለ ድረ ገጻችን ንገረው፤ ከዚያም የ jw.org የአድራሻ ካርድ ስጠው። (th ጥናት 15)
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (5 ደቂቃ) lff ምዕራፍ 10 ማስተዋወቂያ እና ነጥብ 1-3 (th ጥናት 3)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
የዘላለም ሕይወት ምንም ዓይነት መሥዋዕት ቢከፈልለት አያስቆጭም (ማር 10:29, 30)፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦ ኢየሱስ በማርቆስ 10:29, 30 ላይ የገባው ቃል ምን እንድናደርግ ሊያነሳሳን ይገባል? ኢየሱስ፣ መጀመሪያ ላይ ወንድሞቹ ባያምኑበትም ምን አድርጓል? የይሖዋ ምሥክር ያልሆኑ ቤተሰቦቻችንን በተመለከተ ምን ማስታወስ ይኖርብናል?
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) lff ምዕራፍ 46
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 51 እና ጸሎት