በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

አስተዳደጋችሁ ጥሩ ባይሆንም ይሖዋን ማገልገል ትችላላችሁ

አስተዳደጋችሁ ጥሩ ባይሆንም ይሖዋን ማገልገል ትችላላችሁ

የሕዝቅያስ አባት የሆነው ንጉሥ አካዝ አስጸያፊ ድርጊቶችን ፈጽሟል (2ዜና 28:1w16.02 14 አን. 8)

አባቱ መጥፎ ምሳሌ ቢሆንም ሕዝቅያስ ይሖዋን ለማገልገል መርጧል (2ዜና 29:1-3w16.02 14 አን. 9-11)

ሕዝቅያስ፣ ሌሎችም የአባቶቻቸው ታማኝ አለመሆን ይሖዋን ከማገልገል እንዲያግዳቸው እንዳይፈቅዱ አበረታቷቸዋል (2ዜና 29:4-6)

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ይሖዋን የማያገለግሉ ወላጆች ላሏቸው ወጣቶች የብርታት ምንጭ መሆን የምችለው እንዴት ነው?’