በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከግንቦት 13-19

መዝሙር 38–39

ከግንቦት 13-19

መዝሙር 125 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

1. ከመጠን ያለፈ የበደለኝነት ስሜትን ማስወገድ

(10 ደቂቃ)

ከመጠን ያለፈ የበደለኝነት ስሜት እንደ ከባድ ሸክም ሊያደቅቀን ይችላል (መዝ 38:3-8w20.11 27 አን. 12-13)

ከዚህ በፊት በሠራችኋቸው ስህተቶች ላይ ከማተኮር ይልቅ በቀረው ዕድሜያችሁ ይሖዋን ለማስደሰት ቁርጥ ውሳኔ አድርጉ (መዝ 39:4, 5w02 11/15 20 አን. 1-2)

በሚሰማችሁ የበደለኝነት ስሜት የተነሳ መጸለይ ቢከብዳችሁም እንኳ ከመጸለይ ወደኋላ አትበሉ (መዝ 39:12w21.10 15 አን. 4)

ከመጠን ባለፈ የበደለኝነት ስሜት እየተደቆሳችሁ ከሆነ ይሖዋ ንስሐ ለሚገቡ ኃጢአተኞች የሚያሳየው ‘ይቅርታ ብዙ’ እንደሆነ አስታውሱ።—ኢሳ 55:7

2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች

(10 ደቂቃ)

  • መዝ 39:1—“አፌን ለመጠበቅ ልጓም አስገባለሁ” የሚለውን መሠረታዊ ሥርዓት በሥራ ላይ ማዋል የሚያስፈልገን በየትኞቹ ሁኔታዎች ውስጥ ሊሆን ይችላል? (w22.09 13 አን. 16)

  • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ

(4 ደቂቃ) መዝ 38:1-22 (th ጥናት 2)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

4. ዘዴኛነት—ጳውሎስ ምን አድርጓል?

(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት ከዚያም lmd ምዕራፍ 5 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።

5. ዘዴኛነት—ጳውሎስን ምሰል

(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 5 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መዝሙር 44

6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ

(15 ደቂቃ)

7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ) | መዝሙር 84 እና ጸሎት