በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከየካቲት 5-11

መዝሙር 1–4

ከየካቲት 5-11

መዝሙር 150 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

1. ከአምላክ መንግሥት ጎን ቁሙ

(10 ደቂቃ)

[የመዝሙር መጽሐፍ ማስተዋወቂያ የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።]

ሰብዓዊ መንግሥታት ራሳቸውን የአምላክ መንግሥት ጠላት አድርገዋል (መዝ 2:2w21.09 15 አን. 8)

ይሖዋ ለሁሉም ሰዎች ከመንግሥቱ ጎን መቆም የሚችሉበት አጋጣሚ ሰጥቷቸዋል (መዝ 2:10-12)

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ችግር የሚያስከትልብኝ ቢሆንም እንኳ በዚህ ዓለም ፖለቲካዊ ጉዳዮች ረገድ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ ለመሆን ቁርጥ ውሳኔ አድርጌያለሁ?’—w16.04 29 አን. 11

2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች

(10 ደቂቃ)

  • መዝ 1:4—ክፉዎች “ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ገለባ” የሆኑት በምን መንገድ ነው? (it-1 425)

  • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

4. ተፈጥሯዊ አነጋገር—ፊልጶስ ምን አድርጓል?

(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።

5. ተፈጥሯዊ አነጋገር—ፊልጶስን ምሰል

(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 2 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መዝሙር 32

6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ

(15 ደቂቃ)

7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ) | መዝሙር 61 እና ጸሎት