በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከጥር 1-7

ኢዮብ 32–33

ከጥር 1-7

መዝሙር 102 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ኢዮብ ሲናገር ኤሊሁ ስሜቱን በመረዳት ሲያዳምጠው

1. በጭንቀት የተዋጡትን አጽናኑ

(10 ደቂቃ)

እንደ ጓደኛ አድርጋችሁ ያዟቸው (ኢዮብ 33:1it-1 710)

በእነሱ ላይ ከመፍረድ ይልቅ ስሜታቸውን ተረዱላቸው (ኢዮብ 33:6, 7w14 6/15 25 አን. 8-10)

እንደ ኤሊሁ፣ ከመናገራችሁ በፊት አዳምጡ እንዲሁም አስቡ (ኢዮብ 33:8-12, 17w20.03 23 አን. 17-18፤ (የሽፋኑን ሥዕል ተመልከት።)

2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች

(10 ደቂቃ)

  • ኢዮብ 33:25—ይህ ጥቅስ ዕድሜያችን እየገፋ ሲሄድ ለመልካችን ሚዛናዊ አመለካከት እንድንይዝ የሚረዳን እንዴት ነው? (w13 1/15 19 አን. 10)

  • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

4. ስለ ሰዎች ማሰብ—ኢየሱስ ምን አድርጓል?

(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም lmd ምዕራፍ 1 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።

5. ስለ ሰዎች ማሰብ—ኢየሱስን ምሰል

(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 1 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

መዝሙር 116

6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ

(15 ደቂቃ)

7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ) | መዝሙር 54 እና ጸሎት