ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዮሐንስ 13-14 “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ” አጫውት “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ” 13:5, 12-15 ኢየሱስ የሐዋርያቱን እግር በማጠብ፣ ትሑት እንዲሆኑ እንዲሁም ዝቅ ተደርገው የሚቆጠሩ ሥራዎችን ለወንድሞቻቸው ሲሉ እንዲያከናውኑ አስተምሯቸዋል። ከሚከተሉት ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ትሕትና ማሳየት የምችለው እንዴት ነው? ከሌሎች ጋር አለመግባባት ሲያጋጥመኝ ምክር ወይም እርማት ሲሰጠኝ የስብሰባ አዳራሹ ጽዳት ወይም ጥገና ሲያስፈልገው ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ” የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ” አማርኛ “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ” https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/202018368/univ/art/202018368_univ_sqr_xl.jpg