በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

የካቲት 10, 2021
ሩሲያ

የሩሲያ ባለሥልጣናት በሞስኮ ክልል ቢያንስ የ15 የይሖዋ ምሥክሮችን ቤቶች በረበሩ

የሩሲያ ባለሥልጣናት በሞስኮ ክልል ቢያንስ የ15 የይሖዋ ምሥክሮችን ቤቶች በረበሩ

የካቲት 10, 2021 ጠዋት ላይ የሩሲያ ባለሥልጣናት በሞስኮና በአካባቢው ቢያንስ የ15 ወንድሞችና እህቶችን ቤቶች በርብረዋል። በብርበራው ላይ የክልልና ፌደራል ፖሊሶች እንዲሁም የፌደራል ደህንነት መሥሪያ ቤት (FSB) ባልደረቦች ተካፍለዋል። ባለሥልጣናቱ በርካታ ወንድሞችን ለምርመራ ወስደዋል። ቢያንስ ሦስት ወንድሞች ታስረዋል።

ይሖዋ በሩሲያ የሚገኙ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የሚደርስባቸውን ስደት መቋቋም እንዲችሉ የሚረዳ ብርታት እንደሚሰጣቸው በመተማመን ለእነሱ መጸለያችንን እንቀጥላለን።—1 ጴጥሮስ 5:10