ምረጥ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘዳግም 1 ሳሙኤል 1 ነገሥት 1 ዜና መዋዕል ነህምያ ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ ኢሳይያስ ኤርምያስ ዳንኤል ሆሴዕ ሚክያስ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ በምዕራፍ 1 2 3 የዕንባቆም መጽሐፍ ምዕራፎች 1 2 3 የመጽሐፉ ይዘት 1 ነቢዩ እርዳታ ለማግኘት ያሰማው ጩኸት (1-4) ‘ይሖዋ ሆይ፣ እስከ መቼ ነው?’ (2) ‘ጭቆናን ለምን ዝም ብለህ ታያለህ?’ (3) የአምላክን ፍርድ ለማስፈጸም መሣሪያ ሆነው ያገለገሉት ከለዳውያን (5-11) ነቢዩ ይሖዋን ተማጸነ (12-17) “አምላኬ ሆይ፣ አንተ አትሞትም” (12) ‘ክፉ የሆነውን ነገር እንዳታይ እጅግ ንጹሕ ነህ’ (13) 2 ‘የሚናገረውን ለማየት በንቃት እጠባበቃለሁ’ (1) ይሖዋ ለነቢዩ የሰጠው መልስ (2-20) ‘ራእዩን በተስፋ ጠብቅ!’ (3) ‘ጻድቅ በታማኝነቱ በሕይወት ይኖራል’ (4) ለከለዳውያን የተነገሩ አምስት ወዮታዎች (6-20) ምድር ይሖዋን በማወቅ ትሞላለች (14) 3 ነቢዩ ይሖዋ እርምጃ እንዲወስድ ጸለየ (1-19) አምላክ የቀባውን ሕዝብ ያድናል (13) መከራ ቢኖርም በይሖዋ መደሰት (17, 18) ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ ዕንባቆም—የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ–አዲስ ዓለም ትርጉም ዕንባቆም—የመጽሐፉ ይዘት የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ዕንባቆም—የመጽሐፉ ይዘት https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/1001061100/univ/wpub/1001061100_univ_sqr_xl.jpg nwt ዕንባቆም 1218-1219