በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ለቆሮንቶስ ሰዎች የተጻፈ የመጀመሪያው ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1-3)

    • ጳውሎስ በቆሮንቶስ ክርስቲያኖች የተነሳ አምላክን አመሰገነ (4-9)

    • አንድነታቸውን እንዲጠብቁ የተሰጠ ማሳሰቢያ (10-17)

    • ክርስቶስ፣ የአምላክ ኃይልና ጥበብ (18-25)

    • “የሚኩራራ በይሖዋ ይኩራራ” (26-31)

  • 2

    • ጳውሎስ በቆሮንቶስ ሰበከ (1-5)

    • የአምላክ ጥበብ ያለው ብልጫ (6-10)

    • የመንፈሳዊ ሰውና የዓለማዊ ሰው ልዩነት (11-16)

  • 3

    • የቆሮንቶስ ክርስቲያኖች ገና ሥጋውያን ናቸው (1-4)

    • ‘የሚያሳድገው አምላክ ነው’ (5-9)

      • “ከአምላክ ጋር አብረን የምንሠራ ነን” (9)

    • እሳትን መቋቋም በሚችሉ ነገሮች መገንባት (10-15)

    • ‘የአምላክ ቤተ መቅደስ ናችሁ’ (16, 17)

    • የዓለም ጥበብ በአምላክ ዘንድ ሞኝነት ነው (18-23)

  • 4

    • “መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት ይጠበቅባቸዋል” (1-5)

    • ክርስቲያን አገልጋዮች የሚያሳዩት ትሕትና (6-13)

      • “ከተጻፈው አትለፍ” (6)

      • ክርስቲያኖች እንደ ትርዒት ይታያሉ (9)

    • ጳውሎስ ለመንፈሳዊ ልጆቹ ያስባል (14-21)

  • 5

    • በጉባኤው ውስጥ የፆታ ብልግና ተፈጸመ (1-5)

    • ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካዋል (6-8)

    • “ክፉውን ሰው ከመካከላችሁ አስወግዱት” (9-13)

  • 6

    • ወንድሞች ፍርድ ቤት ተካሰሱ (1-8)

    • የአምላክን መንግሥት የማይወርሱ ሰዎች (9-11)

    • በሰውነታችሁ አምላክን አክብሩ (12-20)

      • “ከፆታ ብልግና ሽሹ!” (18)

  • 7

    • ላገቡና ላላገቡ ሰዎች የተሰጠ ምክር (1-16)

    • ‘እያንዳንዱ ሰው አምላክ ሲጠራው በነበረበት ሁኔታ ይመላለስ’ (17-24)

    • ያላገቡና መበለቶች (25-40)

      • ነጠላነት ያለው ጥቅም (32-35)

      • “በጌታ ብቻ” አግቡ (39)

  • 8

    • ‘ለጣዖቶች የቀረበ ምግብ’ (1-13)

      • ‘እኛ አንድ አምላክ አለን’ (5, 6)

  • 9

    • ጳውሎስ፣ በአርዓያነት የሚታይ ሐዋርያ (1-27)

      • “እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር” (9)

      • “ባልሰብክ ወዮልኝ!” (16)

      • “ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ሁሉንም ነገር ሆንኩ” (19-23)

      • ለሕይወት በሚደረገው ሩጫ ራስን መግዛት (24-27)

  • 10

    • ከእስራኤል ታሪክ የምናገኘው የማስጠንቀቂያ ምሳሌ (1-13)

    • “ከጣዖት አምልኮ ሽሹ” (14-22)

      • የይሖዋ ማዕድና የአጋንንት ማዕድ (21)

    • ነፃነትና ለሌሎች አሳቢነት ማሳየት (23-33)

      • “ሁሉንም ነገር ለአምላክ ክብር አድርጉ” (31)

  • 11

    • “የእኔን አርዓያ ተከተሉ” (1)

    • የራስነት ሥርዓትና ራስን መሸፈን (2-16)

    • የጌታ ራትን ማክበር (17-34)

  • 12

    • የመንፈስ ስጦታዎች (1-11)

    • አንድ አካል፣ ብዙ የአካል ክፍሎች (12-31)

  • 13

    • ፍቅር፣ ከሁሉ የላቀው መንገድ (1-13)

  • 14

    • የመተንበይና በልሳን የመናገር ስጦታ (1-25)

    • ሥርዓታማ የሆኑ ክርስቲያናዊ ስብሰባዎች (26-40)

      • ሴቶች በጉባኤ ውስጥ ያላቸው ቦታ (34, 35)

  • 15

    • የክርስቶስ ትንሣኤ (1-11)

    • ትንሣኤ የእምነት መሠረት ነው (12-19)

    • የክርስቶስ ትንሣኤ ዋስትና ነው (20-34)

    • ሥጋዊ አካልና መንፈሳዊ አካል (35-49)

    • የማይሞትና የማይበሰብስ ሕይወት (50-57)

    • “የጌታ ሥራ የበዛላችሁ ሁኑ” (58)

  • 16

    • በኢየሩሳሌም ላሉ ክርስቲያኖች መዋጮ ማሰባሰብ (1-4)

    • የጳውሎስ የጉዞ ዕቅድ (5-9)

    • ጢሞቴዎስና አጵሎስ ወደ ቆሮንቶስ ሊመጡ እንደሚችሉ ተነገረ (10-12)

    • ማሳሰቢያዎችና ሰላምታዎች (13-24)