ምረጥ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘዳግም 1 ዜና መዋዕል ነህምያ ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ ኢሳይያስ ኤርምያስ ዳንኤል ሚክያስ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ በምዕራፍ 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 21 22 የአንደኛ ነገሥት መጽሐፍ ምዕራፎች 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 21 22 የመጽሐፉ ይዘት 1 አቢሻግ የዳዊት ሞግዚት ሆነች (1-4) አዶንያስ መንገሥ ፈለገ (5-10) ናታንና ቤርሳቤህ እርምጃ ወሰዱ (11-27) ዳዊት ሰለሞንን እንዲቀቡት አዘዘ (28-40) አዶንያስ የመሠዊያውን ቀንዶች ያዘ (41-53) 2 ዳዊት ለሰለሞን መመሪያ ሰጠው (1-9) ዳዊት ሞተ፤ ሰለሞን ነገሠ (10-12) አዶንያስ የጠነሰሰው ሴራ ሕይወቱን አሳጣው (13-25) አብያታር ተባረረ፤ ኢዮዓብ ተገደለ (26-35) ሺምአይ ተገደለ (36-46) 3 ሰለሞን የፈርዖንን ሴት ልጅ አገባ (1-3) ይሖዋ ለሰለሞን በሕልም ተገለጠለት (4-15) ሰለሞን ጥበብ ለማግኘት ጠየቀ (7-9) ሰለሞን ሁለት እናቶችን ዳኘ (16-28) 4 የሰለሞን አስተዳደር (1-19) በሰለሞን ግዛት የነበረው ብልጽግና (20-28) እያንዳንዱ ሰው ከወይኑና ከበለስ ዛፉ ሥር ያለስጋት ይኖር ነበር (25) የሰለሞን ጥበብና የተናገራቸው ምሳሌዎች (29-34) 5 ንጉሥ ኪራም የግንባታ ቁሳቁሶችን ለሰለሞን ላከ (1-12) ሰለሞን የግዳጅ ሥራ የሚሠሩ ሰዎችን መለመለ (13-18) 6 ሰለሞን ቤተ መቅደሱን ሠራ (1-38) የውስጠኛው ክፍል (19-22) ኪሩቦች (23-28) ግድግዳው ላይ የተቀረጹት ምስሎች፣ በሮቹና የውስጠኛው ግቢ (29-36) ቤተ መቅደሱን ገንብቶ ለመጨረስ ሰባት ዓመት ገደማ ፈጀ (37, 38) 7 የሰለሞን ቤተ መንግሥት (1-12) ከፍተኛ ችሎታና ልምድ የነበረው ኪራም ሰለሞንን ረዳው (13-47) ሁለቱ የመዳብ ዓምዶች (15-22) ከቀለጠ ብረት የተሠራው ባሕር (23-26) አሥሩ የዕቃ ማጓጓዣ ጋሪዎችና የመዳብ ገንዳዎቹ (27-39) ከወርቅ የተሠሩት ዕቃዎች (48-51) 8 ታቦቱን ቤተ መቅደሱ ውስጥ አስቀመጡት (1-13) ሰለሞን ለሕዝቡ ንግግር አቀረበ (14-21) ሰለሞን ቤተ መቅደሱ ሲወሰን ያቀረበው ጸሎት (22-53) ሰለሞን ሕዝቡን ባረከ (54-61) የቀረቡት መሥዋዕቶችና የውሰናው በዓል (62-66) 9 ይሖዋ ዳግመኛ ለሰለሞን ተገለጠለት (1-9) ሰለሞን ለንጉሥ ኪራም የሰጠው ስጦታ (10-14) ሰለሞን ያከናወናቸው የተለያዩ ግንባታዎች (15-28) 10 የሳባ ንግሥት ሰለሞንን ልትጠይቀው መጣች (1-13) ሰለሞን የነበረው ብዙ ሀብት (14-29) 11 የሰለሞን ሚስቶች ልቡ ወደ ሌላ እንዲያዘነብል አደረጉት (1-13) ሰለሞን ተቃዋሚዎች ተነሱበት (14-25) ኢዮርብዓም አሥር ነገዶች እንደሚሰጡት ቃል ተገባለት (26-40) ሰለሞን ሞተ፤ ሮብዓም ነገሠ (41-43) 12 ሮብዓም ለሕዝቡ የሰጠው መጥፎ ምላሽ (1-15) አሥሩ ነገዶች ዓመፁ (16-19) ኢዮርብዓም የእስራኤል ንጉሥ ሆነ (20) ሮብዓም ከእስራኤላውያን ጋር እንዳይዋጋ ተነገረው (21-24) ኢዮርብዓም ያቋቋመው የጥጃ አምልኮ (25-33) 13 ቤቴል ስለሚገኘው መሠዊያ የተነገረ ትንቢት (1-10) መሠዊያው ተሰነጠቀ (5) የእውነተኛው አምላክ ሰው (11-34) 14 አኪያህ ስለ ኢዮርብዓም የተናገረው ትንቢት (1-20) ሮብዓም በይሁዳ ላይ የነገሠበት ጊዜ (21-31) ሺሻቅ ያካሄደው ወረራ (25, 26) 15 አብያም በይሁዳ ነገሠ (1-8) አሳ በይሁዳ ላይ መግዛት ጀመረ (9-24) ናዳብ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ (25-32) ባኦስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ (33, 34) 16 በባኦስ ላይ የተነገረው የይሖዋ ቃል (1-7) ኤላህ በእስራኤል ላይ ነገሠ (8-14) ዚምሪ በእስራኤል ላይ ነገሠ (15-20) ኦምሪ በእስራኤል ላይ ነገሠ (21-28) አክዓብ በእስራኤል ላይ ነገሠ (29-33) ሂኤል ኢያሪኮን መልሶ ገነባ (34) 17 ኤልያስ ድርቅ እንደሚከሰት ትንቢት ተናገረ (1) ኤልያስን ቁራዎች መገቡት (2-7) ኤልያስ በሰራፕታ ወደምትገኘው መበለት ሄደ (8-16) የመበለቷ ልጅ ሞተ፤ ከዚያም ከሞት ተነሳ (17-24) 18 ኤልያስ ከአብድዩና ከአክዓብ ጋር ተገናኘ (1-18) ኤልያስ በቀርሜሎስ ተራራ ላይ የባአል ነቢያትን ተገዳደረ (19-40) “በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?” (21) የሦስት ዓመት ተኩሉ ድርቅ አበቃ (41-46) 19 ኤልያስ ከኤልዛቤል ሸሸ (1-8) ይሖዋ ለኤልያስ በኮሬብ ተገለጠለት (9-14) ኤልያስ ሃዛኤልን፣ ኢዩንና ኤልሳዕን እንዲቀባቸው ተነገረው (15-18) ኤልሳዕ የኤልያስ ተተኪ እንዲሆን ተሾመ (19-21) 20 ሶርያውያን በአክዓብ ላይ ጦርነት አወጁ (1-12) አክዓብ ሶርያውያንን ድል አደረገ (13-34) ስለ አክዓብ የተነገረ ትንቢት (35-43) 21 አክዓብ የናቡቴን የወይን እርሻ ለመውሰድ ፈለገ (1-4) ኤልዛቤል ናቡቴን አስገደለችው (5-16) ኤልያስ በአክዓብ ላይ የተናገረው የፍርድ መልእክት (17-26) አክዓብ ራሱን አዋረደ (27-29) 22 ኢዮሳፍጥ ከአክዓብ ጋር ግንባር ፈጠረ (1-12) ሚካያህ ትንቢት ተናገረ (13-28) አንድ መንፈስ አክዓብን እንደሚያሞኘው ተናገረ (21, 22) አክዓብ ራሞትጊልያድ ላይ ተገደለ (29-40) ኢዮሳፍጥ በይሁዳ ላይ የነገሠበት ጊዜ (41-50) አካዝያስ በእስራኤል ላይ ነገሠ (51-53) ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ 1 ነገሥት—የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ–አዲስ ዓለም ትርጉም 1 ነገሥት—የመጽሐፉ ይዘት የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ 1 ነገሥት—የመጽሐፉ ይዘት https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/1001061100/univ/wpub/1001061100_univ_sqr_xl.jpg nwt 1 ነገሥት 460-461