በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ጥያቄ 9

ሰዎች መከራና ሥቃይ የሚደርስባቸው ለምንድን ነው?

 “ፈጣኖች በውድድር ሁልጊዜ አያሸንፉም፤ ኃያላን በውጊያ ሁልጊዜ ድል አይቀናቸውም፤ ጥበበኞች ሁልጊዜ ምግብ አያገኙም፤ አስተዋዮች ሁልጊዜ ሀብት አያገኙም፤ እውቀት ያላቸው ሰዎችም ሁልጊዜ ስኬታማ አይሆኑም፤ ምክንያቱም ሁሉም መጥፎ ጊዜና ያልተጠበቁ ክስተቶች ያጋጥሟቸዋል።”

መክብብ 9:11

 “በአንድ ሰው አማካኝነት ኃጢአት ወደ ዓለም ገባ፤ በኃጢአትም ምክንያት ሞት መጣ፤ ሁሉም ኃጢአት ስለሠሩም ሞት ለሰው ሁሉ ተዳረሰ።”

ሮም 5:12

 “የአምላክ ልጅ የተገለጠው የዲያብሎስን ሥራ ለማፍረስ ነው።”

1 ዮሐንስ 3:8

 “መላው ዓለም ግን በክፉው ቁጥጥር ሥር ነው።”

1 ዮሐንስ 5:19