በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ሀ7-መ

የኢየሱስ ምድራዊ ሕይወት አበይት ክንውኖች—ኢየሱስ በገሊላ ያከናወነው ታላቅ አገልግሎት (ክፍል 2)

ጊዜ

ቦታ

ክንውን

ማቴዎስ

ማርቆስ

ሉቃስ

ዮሐንስ

31 ወይም 32

ቅፍርናሆም አካባቢ

ኢየሱስ የመንግሥቱን ምሳሌዎች ተናገረ

13:1-53

4:1-34

8:4-18

 

በገሊላ ባሕር

ማዕበሉን ጸጥ አደረገ

8:18, 23-27

4:35-41

8:22-25

 

ገዳራ ክልል

አጋንንቱ አሳማዎች ውስጥ እንዲገቡ ፈቀደ

8:28-34

5:1-20

8:26-39

 

ቅፍርናሆም ሊሆን ይችላል

ደም ይፈስሳት የነበረችውን ሴት ፈወሰ፤ የኢያኢሮስን ልጅ ከሞት አስነሳ

9:18-26

5:21-43

8:40-56

 

ቅፍርናሆም (?)

ዓይነ ስውሮቹንና ዱዳ የነበረውን ሰው ፈወሰ

9:27-34

     

ናዝሬት

ባደገበት ከተማ በድጋሚ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀረ

13:54-58

6:1-5

   

ገሊላ

ለሦስተኛ ጊዜ በገሊላ ያደረገው ጉዞ፤ ሐዋርያትን በመላክ ሥራው በስፋት እንዲከናወን አደረገ

9:35–11:1

6:6-13

9:1-6

 

ጥብርያዶስ

ሄሮድስ የመጥምቁ ዮሐንስ ራስ እንዲቆረጥ አደረገ፤ ሄሮድስ ስለ ኢየሱስ ሲሰማ ግራ ተጋባ

14:1-12

6:14-29

9:7-9

 

32፣ ፋሲካ በተቃረበ ጊዜ (ዮሐ 6:4)

ቅፍርናሆም (?)፤ ከገሊላ ባሕር በስተ ሰሜን ምሥራቅ

ሐዋርያት ከስብከት ጉዞ ተመለሱ፤ ኢየሱስ 5,000 ሰዎች መገበ

14:13-21

6:30-44

9:10-17

6:1-13

ከገሊላ ባሕር በስተ ሰሜን ምሥራቅ፤ ጌንሴሬጥ

ኢየሱስን ሊያነግሡት ሞከሩ፤ በባሕር ላይ ተራመደ፤ ብዙ ሰዎችን ፈወሰ

14:22-36

6:45-56

 

6:14-21

ቅፍርናሆም

ኢየሱስ ‘ሕይወት የሚያስገኝ ምግብ’ እንደሆነ ተናገረ፤ ብዙዎች ተሰናክለው ትተውት ሄዱ

     

6:22-71

32፣ ከፋሲካ በኋላ

ቅፍርናሆም ሊሆን ይችላል

የሰዎችን ወግ አጋለጠ

15:1-20

7:1-23

 

7:1

ፊንቄ፤ ዲካፖሊስ

የፊንቄያዊቷን ሴት ልጅ ፈወሰ፤ 4,000 ሰዎችን መገበ

15:21-38

7:24–8:9

   

መጌዶን

ከዮናስ ምልክት ሌላ ምንም ምልክት አይሰጠውም

15:39–16:4

8:10-12