ለ12-ለ
ኢየሱስ በምድር ላይ ያሳለፈው ሕይወት የመጨረሻ ሳምንት (ክፍል 2)
ኒሳን 12
የፀሐይ መግቢያ (የአይሁዳውያን ቀን የሚጀምረውና የሚያበቃው ፀሐይ ስትጠልቅ ነው)
የፀሐይ መውጫ
-
ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ያሳለፈው ቀን
-
ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተደራደረ
የፀሐይ መግቢያ
ኒሳን 13
የፀሐይ መግቢያ
የፀሐይ መውጫ
-
ጴጥሮስና ዮሐንስ ፋሲካን አዘጋጁ
-
አመሻሹ ላይ ኢየሱስና ሌሎቹ ሐዋርያት እዚያ ደረሱ
የፀሐይ መግቢያ
ኒሳን 14
የፀሐይ መግቢያ
-
ከሐዋርያቱ ጋር ፋሲካን በላ
-
የሐዋርያቱን እግር አጠበ
-
ይሁዳን አሰናበተ
-
የጌታ ራትን አቋቋመ
-
በጌትሴማኒ የአትክልት ስፍራ አልፎ ተሰጠ
-
ሐዋርያቱ ሸሹ
-
በቀያፋ ቤት፣ ሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ለፍርድ ቀረበ
-
ጴጥሮስ ኢየሱስን ካደው
የፀሐይ መውጫ
-
በድጋሚ ሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ቀረበ
-
በመጀመሪያ ወደ ጲላጦስ፣ ከዚያም ወደ ሄሮድስ ተወሰደ፤ በኋላም ዳግመኛ ወደ ጲላጦስ ተወሰደ
-
ሞት ተፈርዶበት ጎልጎታ ላይ ተገደለ
-
ከሰዓት በኋላ ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ሕይወቱ አለፈ
-
አስከሬኑ ከተሰቀለበት ወርዶ ተቀበረ
የፀሐይ መግቢያ
ኒሳን 15 (ሰንበት)
ኒሳን 16
የፀሐይ መግቢያ
-
አስከሬኑን ለመቀባት ጥሩ መዓዛ ያላቸው ተጨማሪ ቅመሞች ተገዙ
የፀሐይ መውጫ
-
ከሞት ተነሳ
-
ለደቀ መዛሙርቱ ተገለጠ
የፀሐይ መግቢያ