በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

ዝግመተ ለውጥ እና ፍጥረት

አምላክ የተለያዩ ፍጥረታትን ወደ ሕልውና ለማምጣት በዝግመተ ለውጥ ተጠቅሟል?

ሳይንስ በአንድ የፍጥረት ወገን ሥር በሚመደቡ ፍጥረታት መካከል የተወሰነ ልዩነት ሊኖር እንደሚችል ይናገራል፤ መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ሐሳብ አይቃወምም።

ወጣቶች በአምላክ እንዲያምኑ ያደረጋቸው ምክንያት

በዚህ የሦስት ደቂቃ ቪዲዮ ላይ ወጣቶች በፈጣሪ እንዲያምኑ ያደረጋቸውን ምክንያት ያብራራሉ።