በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

የፍቅር ጓደኝነት እና መጠናናት

መጽሐፍ ቅዱስ ሳይጋቡ አብሮ መኖርን በተመለከተ ምን ይላል?

አምላክ የሚሰጠው መመሪያ አስደሳች የቤተሰብ ሕይወት ለመመሥረት ይረዳል፤ የአምላክን መሥፈርቶች የሚከተሉ ሰዎች ምንጊዜም ጥቅም ያገኛሉ።